አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የሚውል ገቢ ለማሰባሰብ የሚካሄደው የ8100 A ዕጣ 3ኛ ዙር ዛሬ ወጣ።
በብሔራዊ ሎተሪ አዳራሽ በተካሄደ የዕጣ ማውጣት ስነ-ስርዓት አሸናፊው ቁጥር የ ኤስ ኤም ኤስ ቁጥር 084492978 ሆኖ ወጥቷል።
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የሚውል ገቢ ለማሰባሰብ የሚካሄደው የ8100 A ዕጣ 3ኛ ዙር ዛሬ ወጣ።
በብሔራዊ ሎተሪ አዳራሽ በተካሄደ የዕጣ ማውጣት ስነ-ስርዓት አሸናፊው ቁጥር የ ኤስ ኤም ኤስ ቁጥር 084492978 ሆኖ ወጥቷል።