አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በናይጀሪያ ምስራቃዊ ክፍል በተፈጸመ ጥቃት በጥቂቱ 59 ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸው ተሰማ።
ጥቃቱ ቦሮኖ በተባለው ግዛት በምትገኝ ጉዲቦ በተባለች አውራጃ በሚገኝ አነስተኛ መንደር የተፈጸመ ነው ተብሏል።
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በናይጀሪያ ምስራቃዊ ክፍል በተፈጸመ ጥቃት በጥቂቱ 59 ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸው ተሰማ።
ጥቃቱ ቦሮኖ በተባለው ግዛት በምትገኝ ጉዲቦ በተባለች አውራጃ በሚገኝ አነስተኛ መንደር የተፈጸመ ነው ተብሏል።