Managing Director Kristalina Georgieva holds a bilateral meeting with Ethiopian Finance Minister Ahmed al-Hhidi during the 2024 Spring Meetings of the World Bank Group and International Monetary Fund in Washington, DC on April 16, 2024. IMF Photo / Joshua Roberts

የሀገር ውስጥ ዜና

አቶ አህመድ ሽዴ ከአይ ኤም ኤፍ ኃላፊ ጋር መከሩ

By Feven Bishaw

April 16, 2024

 

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ ከአለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም ኃላፊ ክሪስታሊና ጆርጄቫ ጋር ተወያይተዋል፡፡

በውይይቱ የብሄራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ እና የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ኢዮብ ተካልኝ(ዶ/ር) ተገኝተዋል፡፡

በውይይታቸውም ÷ በኢትዮጵያ ስላለው የሪፎርም ፕሮግራም እና ሪፎርሙን መደገፍ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡

ክሪስታሊና ጆርጄቫ አይ ኤም ኤፍ ወደፊትም ከኢትዮጵያ ጋር መስራቱን እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል፡፡