Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

ከንቲባ አዳነች ለ1 ሺህ 445ኛው የዒድ አል-ፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለ1 ሺህ 445ኛው የዒድ አል-ፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልካም ምኞት መልዕክት አስተላለፉ፡፡

በመልዕክታቸውም÷ በዓሉ በወንድማማችነትና በእህታማማችነት የደመቀ አንድነት የሚዳብርበት እና የፍቅር እንዲሆን ተመኝተዋል፡፡

Exit mobile version