Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ማያ ከተማ ህዝባዊ የድጋፍ ሠልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ማያ ከተማ በለውጡ የተገኙ ውጤቶችን የሚደግፍ ህዝባዊ የድጋፍ ሠልፍ ተካሂዷል፡፡

‘በምክክርና በመደማመጥ ሠላምን እናጸናለን’፣ ‘ድላችንን እንጠብቃለን’፣ ‘ለቀጣይ ስኬት በጋራ እንሰራለን’፣ ‘ለውጡን እናጸናለን’ እና ‘ለሰላማችን ዘብ እንቆማለን’ የሚሉ መፈክሮች በሰላማዊ ሰልፉ ተንጸባርቀዋል ።

በድጋፍ ሰልፉ ከዞኑ የተለያዩ ወረዳዎችና ከማያ ከተማ የተወጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፈዋል፡፡

በምንያህል መለሰ

Exit mobile version