Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

አንጋፋዋ አርቲስት እናኑ ደጉ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር በባህል ቡድን ውስጥ ለረጅም ዓመታት ያገለገለችው አንጋፋዋ አርቲስት እናኑ ደጉ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየች፡፡

አርቲስቷ በተለይም÷ በፉከራ፣ ሽለላና ቀረርቶ ሥራዎቿ በሕዝብ ዘንድ ትታወቃለች፡፡

የአርቲስቷ ሥርዓተ-ቀብርም ዛሬ ከቀኑ 8 ሠዓት በሰሚት ጊዮርጊስ ቤተ-ክርስቲያን እንደሚፈጸም የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር መረጃ አመላክቷል፡፡

Exit mobile version