አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፍተኛ ግብር ከፋይ ባለሃብቶች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል::
በጉብኝታቸውም÷ የዓድዋ ድል መታሰቢያ በከፍተኛ ጥራት ታሪክን በልኩ በሚዘክር መልኩ ትውልድ እንዲማርበት በመገንባቱ እንዳስደስታቸው መግለጻቸውን ከአዲስ አበባ ከተማ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፍተኛ ግብር ከፋይ ባለሃብቶች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል::
በጉብኝታቸውም÷ የዓድዋ ድል መታሰቢያ በከፍተኛ ጥራት ታሪክን በልኩ በሚዘክር መልኩ ትውልድ እንዲማርበት በመገንባቱ እንዳስደስታቸው መግለጻቸውን ከአዲስ አበባ ከተማ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡