Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

ከፍተኛ ግብር ከፋዮች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፍተኛ ግብር ከፋይ ባለሃብቶች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል::

በጉብኝታቸውም÷ የዓድዋ ድል መታሰቢያ በከፍተኛ ጥራት ታሪክን በልኩ በሚዘክር መልኩ ትውልድ እንዲማርበት በመገንባቱ እንዳስደስታቸው መግለጻቸውን ከአዲስ አበባ ከተማ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡

Exit mobile version