የሀገር ውስጥ ዜና

በአቶ አደም ፋራህ የተመራ ልዑክ ጅቡቲ ገባ

By Melaku Gedif

March 03, 2024

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ የተመራ ልዑክ ጅቡቲ ገብቷል።