Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

ከተለያዩ ክልሎች የተወጣጡ የሕብረተሰብ ተወካዮች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሲዳማ ፣ ደቡብ ምዕራብ ፣ ደቡብ ኢትዮጵያ እና ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎች የተውጣጡ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍል ተወካዮች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል፡፡

የሁሉም ኢትዮጵያውያን የጋራ ድል የሆነው የዓድዋ ድል እጅግ ባማረና ሁሉንም በሚወክል መልኩ በመደራጀቱ እንደተደሰቱ ጎብኚዎቹ  መናገራቸውን የከተማዋ ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመላክታል፡፡

Exit mobile version