የሀገር ውስጥ ዜና

በአዲስ አበባ እስከአሁን 1ሺህ343 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተይዘዋል

By Feven Bishaw

June 05, 2020

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ እስከአሁን 1ሺህ343 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተይዘዋል፡፡

በዛሬው እለት የኮሮና ቫይረስ ከተገኘባቸው 169 ሰዎች ውስጥ 138 ሰዎች ከአዲስ አበባ መሆናቸውን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።