አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ የመከላከያ ሰራዊት እና የፌደራል ፖሊስ አመራሮች እና አባላት የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል፡፡
የዓድዋ ድል መታሰቢያ ድሉን በሚመጥን መልኩ መገንባቱን የመከላከያ እና የፌደራል ፖሊስ አመራሮች እንዲሁም አባላት በጉብኝቱ ወቅት መናገራቸውን የአዲስ አበባ ከንቲባ ፅህፈት ቤት መረጃ ያመላክታል፡፡
አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ የመከላከያ ሰራዊት እና የፌደራል ፖሊስ አመራሮች እና አባላት የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል፡፡
የዓድዋ ድል መታሰቢያ ድሉን በሚመጥን መልኩ መገንባቱን የመከላከያ እና የፌደራል ፖሊስ አመራሮች እንዲሁም አባላት በጉብኝቱ ወቅት መናገራቸውን የአዲስ አበባ ከንቲባ ፅህፈት ቤት መረጃ ያመላክታል፡፡