Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

የአዲስ አበባ ከተማ ም/ቤት የፊታችን ቅዳሜ ጉባዔውን ማካሄድ ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ጉባዔውን የፊታችን ቅዳሜ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ማካሄድ ይጀምራል፡፡

ጉባዔው በ2016 ዓ.ም የግማሽ ዓመት ሪፖርት እና በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ከተወያየ በኋላ እንደሚያጸድቅ ይጠበቃል፡፡

Exit mobile version