የሀገር ውስጥ ዜና

የኮቪድ 19 ወረርሽኝን መስፋፋትን ተከትሎ የቤት ለቤት የሚደረግ የቆጣሪ የንባብ ስርአትን ለማስቀረት እየተሰራ ነው -የኢትዮጵያ ኤሌትሪክ አገልግሎት -የኢትዮጵያ ኤሌትሪክ አገልግሎት ድርጅት

By Meseret Demissu

June 04, 2020

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የኮቪድ 19 ወረርሽኝን መስፋፋትን ተከትሎ የድርጅቶችናንና የቤት ለቤት የሚደረግ የቆጣሪ የንባብ ስርአትን ለማስቀረት እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌትሪክ አገልግሎት ድርጅት ገለጸ።

የአገልግሎቱ የዲስትሪቢዩዥን ሲስተም ምክትል ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ብዙወርቅ ደምሴ ከፋናብሮድካስቲግ ኮርፖሬት ጋር በነበራቸው ቆይታ ÷የኮቢድ 19 ወረርሽኝን ተከትሎ በአሁን ወቀት በአንባቢ በኩል በየቤቱ እየዞረ በሚኖር የንባብ ሰራ ንክኪ ሳይኖረው አካላዊ እርቀተን ጠብቆ አንብቦ መሄድ ይችላል የሚል እምነት እንዳላቸውም ገልጸዋል።

 

በታሪክ አዱኛ

#FBC

የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።