Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

በሐረር ከተማ ህዝባዊ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረር ከተማ “ህብረ ብሄራዊ ወንድማማችነትና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ ብልጽግና” በሚል መሪ ሀሳብ ነው ህዝባዊ የውይይት መድረክ የተካሄደው ፡፡

በመድረኩ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ተጠሪ ተስፋዬ ቤልጂጌ፣ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሮዛ ዑመርን ጨምሮ ሌሎች የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች እዲሁም የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተገኝተዋል፡፡

በኢዮናዳብ አንዱዓለም

Exit mobile version