አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጣና ሀይቅ ላይ የተከሰተውን እምቦጭ አረም ለመከላከል እና ለማስወገድ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ በባህርዳር ከተማ ውይይትተካሄደ።
በውይይቱ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተመስገን ጥሩነህን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሰት መስሪያ ቤት ኃላፊዎች እና ምሁራን ተገኝተዋል።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጣና ሀይቅ ላይ የተከሰተውን እምቦጭ አረም ለመከላከል እና ለማስወገድ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ በባህርዳር ከተማ ውይይትተካሄደ።
በውይይቱ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተመስገን ጥሩነህን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሰት መስሪያ ቤት ኃላፊዎች እና ምሁራን ተገኝተዋል።