የሀገር ውስጥ ዜና

የጣና ሀይቅ እምቦጭ አረምን መከላከልና ማስወገድ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ተካሄደ

By Tibebu Kebede

June 04, 2020

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጣና ሀይቅ ላይ የተከሰተውን እምቦጭ አረም ለመከላከል እና ለማስወገድ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ በባህርዳር ከተማ ውይይትተካሄደ።

በውይይቱ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተመስገን ጥሩነህን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሰት መስሪያ ቤት ኃላፊዎች እና ምሁራን ተገኝተዋል።