የሀገር ውስጥ ዜና

በሮቤ ከተማ ሕዝባዊ የውይይት መድረክ ተካሄደ

By Amele Demsew

February 10, 2024

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሮቤ ከተማ ሕዝባዊ የውይይት መድረክ ተካሄደ፡፡

መድረኩ “ሕብረ ብሔራዊ ወንድማማችነትና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ ብልጽግና” በሚል መሪ ሃሳብ ነው እተካሄደው፡፡

በውይይት መድረኩ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ፣ የኦሮሚያ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ ፍቃዱ ተሰማ እና ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡

በመድረኩ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ሃላፊዎቹ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ከሕብረተሰቡ ጋር በመምከር ላይ ናቸው፡፡

#Ethiopia ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/ ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_televisionበመወዳጀት ይከታተሉን፡፡ ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!