አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃ፣ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶ/ር ስለሽ በቀለ ከሱዳን አቻቸው ፕሮፌሰር ያሲር አባስ ጋር ተወያዩ።
በቪዲዮ ኮንፈረንስ በተካሄደው በዚህ ውይይት የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን የሶስትዮሽ ድርድር ማስቀጠል በተመለከተ መክረዋል።
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃ፣ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶ/ር ስለሽ በቀለ ከሱዳን አቻቸው ፕሮፌሰር ያሲር አባስ ጋር ተወያዩ።
በቪዲዮ ኮንፈረንስ በተካሄደው በዚህ ውይይት የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን የሶስትዮሽ ድርድር ማስቀጠል በተመለከተ መክረዋል።