አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ አሁን ያላት አቅም የቫይረሱን ስርጭት መከላከልና መቆጣጠር ብቻ እንደሆነ ተገንዝቦ መስራት እንደሚገባ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም መሪማሪ ቦርድ አሳሰበ።
መሪማሪ ቦርዱ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን መከላከልና መቆጣጠር አስመልክቶ በሰንዳፋ በኬ ከተማ አስተዳደር የመስክ ምልከታ አድርጓል፡፡
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ አሁን ያላት አቅም የቫይረሱን ስርጭት መከላከልና መቆጣጠር ብቻ እንደሆነ ተገንዝቦ መስራት እንደሚገባ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም መሪማሪ ቦርድ አሳሰበ።
መሪማሪ ቦርዱ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን መከላከልና መቆጣጠር አስመልክቶ በሰንዳፋ በኬ ከተማ አስተዳደር የመስክ ምልከታ አድርጓል፡፡