Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

አቶ አረጋ ከበደ ከደሴ ከተማ ነዋሪዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕስ መስተዳድር አረጋ ከበደ ከደሴ ከተማ ማህበረሰብ ጋር በሠላም፣ ልማትና መልካም አስተዳደር ዙሪያ ውይይት አድርገዋል።

ርዕሰ መሥተዳድሩ ከውይይቱ በተጨማሪ በደሴ ከተማ እየተሠሩ ያሉ መሠረተ ልማቶችን ተዘዋውረው እንደጎበኙ አሚኮ ዘግቧል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/
ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version