አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕስ መስተዳድር አረጋ ከበደ ከደሴ ከተማ ማህበረሰብ ጋር በሠላም፣ ልማትና መልካም አስተዳደር ዙሪያ ውይይት አድርገዋል።
ርዕሰ መሥተዳድሩ ከውይይቱ በተጨማሪ በደሴ ከተማ እየተሠሩ ያሉ መሠረተ ልማቶችን ተዘዋውረው እንደጎበኙ አሚኮ ዘግቧል፡፡
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!