Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለገቢሳ ኤጀታ(ፕ/ር) የእንኳን ደስ አልዎ መልእክት አስተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ገቢሳ ኤጀታ(ፕ/ር) የአሜሪካን ብሔራዊ የሣይንስ ሜዳሊያ ሽልማት በማሸነፋቸው የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የእንኳን ደስ ያለዎ መልዕክቱን አስተላልፏል፡፡

ገቢሳ ኤጀታ(ፕ/ር) የአሜሪካን ብሔራዊ የሣይንስ ሜዳሊያ ሽልማት ማሸነፋቸው ይታወሳል፡፡

ይህን ተከትሎም ሽልማታቸውን ከአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ተቀብለዋል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/
ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

 

Exit mobile version