አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በመዲናዋ ለሚገኙ አርሶ አደሮች ከ200 በላይ የውሀ ፓምፖችና 5 ትራክተሮች አበረከተ።
የውሀ ፓምፖቹና ትራክተሮቹን ያበረከቱት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማና የአዲስ አበባ የብልፅግና ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ተስፋዬ በልጅጌ ናቸው።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በመዲናዋ ለሚገኙ አርሶ አደሮች ከ200 በላይ የውሀ ፓምፖችና 5 ትራክተሮች አበረከተ።
የውሀ ፓምፖቹና ትራክተሮቹን ያበረከቱት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማና የአዲስ አበባ የብልፅግና ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ተስፋዬ በልጅጌ ናቸው።