የሀገር ውስጥ ዜና

አምባሳደር ተፈራ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂን ፒንግ አቀረቡ

By Meseret Awoke

April 25, 2023

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደር ተፈራ ደርበው የሹመት ደብዳቤያቸውን ለቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂን ፒንግ አቅርበዋል፡፡

አምባሳደር ተፈራ ደርበው በቅርቡ በቻይና የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆነው መሾማቸውን ያስታወሰው በቻይና የኢትዮጵያ ኤምባሲ ነው።

#Ethiopia

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡ ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/ ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!