የሀገር ውስጥ ዜና

በዓሉ እንቅስቃሴያችንን ገድበን የምናከብረው መሆን አለበት – ዶ/ር ሊያ ታደሰ

By Feven Bishaw

April 17, 2020

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰዎች የፋሲካ በዓልን እንቅስቃሴያቸውን በመገደብ ሊያከብሩ እንደሚገባ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ ገለፁ።

የጤና ሚኒስትሯ የትንሳዔ በዓልን ምክንያት በማድረግ መልዕክት አስተላልፈዋል።