ቢዝነስ

በመዲናዋ የኮሮና ቫይረስ ተጋላጭነትን ለመቀነስ እና የተረጋጋ የበዓል ግብይት ማካሄድ የሚያስችሉ ቦታዎች ይፋ ሆኑ

By Tibebu Kebede

April 15, 2020

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የኮሮና ቫይረስ ተጋላጭነትን ለመቀነስ እና የተረጋጋ የበዓል ግብይት ለማካሄድ የቁም እንስሳት መሸጫ ቦታዎች ዝርዝር ይፋ ሆነዋል።

የከተማው ንግድ እና ኢንዱስትሪ ቢሮ ባወጣው መግለጫ ነጋዴው እና ሸማቹ በግብይቱ ወቅት ጥንቃቄ ሊያደርጉ ይገባል ብሏል።