Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

አቶ ደመቀ መኮንን ከጃፓን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ታካጊ ኬይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከጃፓን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ታካጊ ኬይ ጋር ተወያይተዋል።

በወይይታቸውም ሁለቱ ሀገራት በትምህርት እና በጤና ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ለማሳደግ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ መክረዋል።

በቀጣይም በሁለትዮሽ የግንኙነት ማዕቀፍ ውስጥ የሁለቱን ሀገራት ትብብር ለማጠናከር እንደሚሠራ መገለጹን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል።

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/
ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version