Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

አዲስ ወግ ዛሬ ይካሔዳል

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የሚዘጋጀው አዲስ ወግ በዛሬው ዕለት ይካሔዳል፡፡

ቀደም ሲል በተለያዩ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ሲካሔድ የቆየው አዲስ ወግ በዛሬ ዕለት ደግሞ ‘ሕዝባችን ዐቅማችን’ በሚል ርዕሰ ጉዳይ የሚካሔድ መሆኑን ከጽሕፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/
ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

 

 

Exit mobile version