Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

እንግሊዝ ሴኔጋልን በማሸነፍ ሩብ ፍፃሜውን ተቀላቀለች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 25፣ 2015 (ኤፍ ቢሲ) በኳታር ዓለም ዋንጫ እንግሊዝ ሴኔጋልን 3 ለ 0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ሩብ ፍፃሜውን ተቀላቅላለች፡፡

እንግሊዝ ወደ ሩብ ፍፃሜ ማለፏን ተከትሎ ቅዳሜ ከፈረንሳይ ጋር ትጫወታለች።

Exit mobile version