የሀገር ውስጥ ዜና

የኬንያው ንግድ ባንክ በኢትዮጵያ የፋይናንስ ዘርፍ ለመሠማራት ያለውን ፍላጎት ገለጸ

By ዮሐንስ ደርበው

October 27, 2022

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኬንያ ንግድ ባንክ ኢትዮጵያ የፋይናንስ ዘርፏን ለውጭ ባለሀብቶች ክፍት ለማድረግ መወሰኗን ተከትሎ በሀገሪቱ የፋይናንስ ዘርፍ ለመሰማራት ፍላጎት እንዳለው ገለጸ፡፡

የባንኩ ከፍተኛ የሥራ ኃለፊዎች ልዑክ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽንን ጎብኝቷል፡፡