የሀገር ውስጥ ዜና

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለጉብኝት ጅማ ገቡ

By Alemayehu Geremew

October 22, 2022

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለጉብኝት ጅማ ከተማ ገቡ።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ጅማ የገቡት ከቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው እና ከተለያዩ ሚኒስትሮች ጋር በመሆን ነው።

ልዑኩ ጅማ ሲደርስም በመንግስት የስራ ሀላፊዎች እና በሀገር ሽማግሌዎች ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል።

በአልዓዛር ታደለ