Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

የመውሊድ በዓልተከበረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 1497ኛው የመውሊድ በዓል በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ ተከብሯል።

የነብዩ መሃመድ የልደት በዓል (መውሊድ) በዓል በተለይም በአዲስ አበባ በታላቁ አንዋር መስጊድ በተለያዩ ሀይማኖታዊ ስነ ስርዓቶች ተከብሯል።

በዓሉን በማስመልከትም ማለዳ ላይ መድፍ ተተኩሷል።

Exit mobile version