አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የየም ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ በዓል “ሄቦ”በጥንታዊው አንገሪ ቤተ መንግስት በደማቅ ሁኔታ እየተከበረ ይገኛል፡፡
የዓመቱ የመጀመሪያ ወር የሚል ትርጉም ያለው “ሄቦ” የብሔረሰቡ ተወላጆች እንዲሁም የፌደራልና ክልል የስራ ሀላፊዎች በተገኙበት እየተከበረ ነው፡፡
አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የየም ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ በዓል “ሄቦ”በጥንታዊው አንገሪ ቤተ መንግስት በደማቅ ሁኔታ እየተከበረ ይገኛል፡፡
የዓመቱ የመጀመሪያ ወር የሚል ትርጉም ያለው “ሄቦ” የብሔረሰቡ ተወላጆች እንዲሁም የፌደራልና ክልል የስራ ሀላፊዎች በተገኙበት እየተከበረ ነው፡፡