አዲስ አበባ ፣ መስከረም 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አርቲስት ማዲንጎ አፈወርቅ ከእናቱ ከወይዘሮ ሀገርነሽ ዋሴ እና ከአባቱ አቶ አፈወርቅ መንግሥቱ በ1970 ዓ.ም በጎንደር አዘዞ ተወለደ፡፡
በተወለደ በሶስት ወሩም ወላጆቹ ኑሯቸውን በደብረታቦር ከተማ አድርገው በዚያም እድሜው ሲደርስ በደብረታቦር ከተማ ከዘመናዊ ትምህርት ጋር ተዋውቋል፡፡
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አርቲስት ማዲንጎ አፈወርቅ ከእናቱ ከወይዘሮ ሀገርነሽ ዋሴ እና ከአባቱ አቶ አፈወርቅ መንግሥቱ በ1970 ዓ.ም በጎንደር አዘዞ ተወለደ፡፡
በተወለደ በሶስት ወሩም ወላጆቹ ኑሯቸውን በደብረታቦር ከተማ አድርገው በዚያም እድሜው ሲደርስ በደብረታቦር ከተማ ከዘመናዊ ትምህርት ጋር ተዋውቋል፡፡