ኮሮናቫይረስ

ሰዎች በሚሰበሰቡባቸው አካባቢዎች ርቀትን የመጠበቅ አስፈላጊነት

By Tibebu Kebede

March 18, 2020

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህክምና ባለሙያዎች የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል እጅ መታጠብን ጨምሮ የተለያዩ እርምጃዎችን መውሰድ አስፈላጊ መሆኑን ይመክራሉ።

ከዚህ ውስጥ ሰዎች በሚበዙባቸው አካባቢዎች ርቀትን መጠበቅ አስፈላጊ መሆኑን ነው የሚመክሩት።