የሀገር ውስጥ ዜና

የአገልጋይት ቀን እየተከበረ ነው

By Feven Bishaw

September 09, 2022

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመላ ሀገሪቱ የአገልጋይት ቀን በጎ ተግባራትን በመከወን እየተከበረ ነው፡፡

የአገልጋይነትን ቀን በማስመልከት የሥራና ክህሎት፣ የቱሪዝም እና የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች “አገልጋይነት ከእኔ ይጀምራል” በሚል መሪ ሐሳብ በእንጦጦ የፅዳት አገልግሎት ሰጥተዋል፡፡