የሀገር ውስጥ ዜና

የሀረሪ አመራሮች የአንድ ወር ደመወዛቸውን ለመከላከያ ሠራዊት ለመስጠት ቃል ገቡ

By Feven Bishaw

September 06, 2022

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል አመራሮች የአንድ ወር ደመወዛቸውን ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ለመለገስ ቃል ገብተዋል።

አመራሮቹ ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ድጋፍ ማድረግ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡