የሀገር ውስጥ ዜና

በሐዋሳ የባህር ትራንስፖርት አገልግሎት በይፋ ሥራ ጀመረ

By Feven Bishaw

July 21, 2022

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐዋሳ ከተማ የባህር ትራንስፖርት አገልግሎት በይፋ ሥራ ጀምሯል፡፡

የሐዋሳ ከተማ ብልጽግና ፖርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ካሱ ሐሩሳ ÷ሀዋሳ ለኑሮ ተስማሚ፣ ለንግድ እና ለኢንቨስትመንት እንዲሁም ለቱሪዝም ምቹ መሆኗን ጠቅሰው÷ካሏት ዘርፈ ብዙ ትሩፋቶች መካከል አንዱ የሐዋሳ ከተማ ሐይቅ መሆኑን ገልጸዋል፡፡