የሀገር ውስጥ ዜና

የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ለአፋር ክልል የ3 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

By Feven Bishaw

July 21, 2022

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር በአፋር ክልል በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው የማህበረሰብ ክፍል የቤት መስሪያ የሚሆን የ3 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ።

ድጋፉን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ ለክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ አስረክበዋል ።