የሀገር ውስጥ ዜና

ወደ ድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጠና የሚገቡ አልሚ ድርጅቶች ወደ ትግባራ እንዲገቡ ተጠየቀ

By Feven Bishaw

July 21, 2022

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ የሚቋቋመው የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጠና አልሚዎች የጀመሩትን የቅድመ ዝግጅት ሥራ በማጠናቀቅ ወደ ተግባር መሸጋገር እንዳለባቸው የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡

የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ደንጌ ቦሩ በድሬዳዋ በሚቋቋመው ነፃ የንግድ ቀጠና ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡