አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት የ2015 ረቂቅ በጀት ከ46 ቢሊየን 316 ሚሊየን በላይ ሆኖ እንዲጸድቅ ለክልሉ ምክር ቤት መራ፡፡
የደቡብ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ዛሬ በ2015 ረቂቅ በጀት ላይ ተወያይቷል።
በውይይቱ የ2015 ረቂቅ ጥቅል በጀት 46 ቢሊየን 316 ሚሊየን 524 ሺህ 693 ብር ሆኖ እንዲጸድቅ ለክልሉ ምክር ቤት መምራቱን የክልሉ ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመላክታል፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!