Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

በኢትዮጵያ የአሜሪካ መንግስት ጉዳይ ፈፃሚ ጎንደር ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የአሜሪካ መንግስት ጉዳይ ፈፃሚ አምባሳደር ትሬሲ አን ጃኮብሰን ለጉብኝት ጎንደር ከተማ ገቡ፡፡
አምባሳደሯ አጼ ቴዎድሮስ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የከተማዋ ከንቲባ አቶ ዘውዱ ማለደ እና ሌሎች ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል።
አምባሳደሯ በቆይታቸው በወቅታዊና ልዩ ልዩ ጉዳዮች ላይ ይወያያሉ ተብሎ ይጠበቃል።
በሙሉጌታ ደሴ
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version