የሀገር ውስጥ ዜና

አስተዳደሩ ባወጣው የጋራ መኖሪያ ቤት ዕጣ በማጭበርበር ወንጀል የተጠረጠሩ አመራሮችና ሰራተኞችን ዝርዝር ይፋ አደረገ

By Meseret Awoke

July 13, 2022

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤት እጣ ማውጣት ጋር በተያያዘ ከሳይንስና ቴክኖሎጂ ቢሮ እና ከቤቶች ቢሮ በማጭበርበር ወንጀል የተጠረጠሩ አመራሮችና ሰራተኞችን ስም ዝርዝር ይፋ አድርጓል፡፡

የተጠረጠሩ አመራሮችና ሰራተኞች ስም ዝርዝርም እንደሚከተለው ቀርቧል፡-

1. ዶ/ር ሙሉቀን ሃብቱ- የቢሮ ሃላፊ፣ ከሃላፊነቱ የተነሳ

2. አብርሀም ሰርሞሎ -የዘርፉ ምክትል ቢሮ ሃላፊ

3.መብራቱ ወልደኪዳን -ዳይሬክተር

4. ሀብታሙ ከበደ -ሶፍትዌር ባለሙያ

5. ዬሴፍ ሙላት-ሶፍትዌር ባለሙያ

6. ጌታቸው በሪሁን -ሶፍትዌር ባለሙያ

7. ቃሲም ከድር- ሶፍትዌር ባለሙያ

8. ስጦታው ግዛቸው- ሶፍትዌሩን ያለማ

9. ባየልኝ እረታ – ሶፍትዌር ተቆጣጣሪ

10. ሚኪያስ ቶሌራ- የቤቶች ኢንፎሜሽን ና ቴክኖሎጂ ባለሙያ

11.ኩምሳ ቶላ የቤቶች ኢንፎርሜሽንና ቴክኖሎጂ ዳይሬክተር

ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision

ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!