የሀገር ውስጥ ዜና

የአደጋ ስጋትና ስራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ምትኩ ካሳ በሙስና ተጠርጥረው ተያዙ

By Melaku Gedif

July 13, 2022

 

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ኤልሻዳይ ከተባለ ግብረሰናይ ድርጅት ጋር በተያያዘ ሰፊ የምርመራ ስራ በማከናወን የተፈፀሙ የሙስና መንጀሎችን በዘገባዎቹ ማጋለጡ ይታወሳል።