ስፓርት

የ2014 ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የማጠቃለያ እና የኮከቦች ሽልማት መርሐ ግብር ተካሄደ

By ዮሐንስ ደርበው

July 07, 2022

በአሰልጣኝነት ዘርፍ÷ የ2014 ቤትኪንግ ፕሪሚየር ሊግ ምርጥ አሠልጣኝ በመሆን የቅዱስ ጊዮርጊስ አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ የ200 ሺህ ብር እና የክብር ዋንጫውን ተሸልሟል፡፡