በአሰልጣኝነት ዘርፍ÷ የ2014 ቤትኪንግ ፕሪሚየር ሊግ ምርጥ አሠልጣኝ በመሆን የቅዱስ ጊዮርጊስ አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ የ200 ሺህ ብር እና የክብር ዋንጫውን ተሸልሟል፡፡