Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

የማዕድን ሚኒስቴር ከቱርክ ኩባንያዎች ጋር ሶስት የመግባቢያ ሰነዶችን ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድን ሚኒስቴር ከቱርክ ኩባንያዎች ጋር ሦስት የመግባቢያ ሰነዶችን ተፈራረመ፡፡
የማዕድን ሚኒስትሩ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንደገለጹት÷ የመግባቢያ ሰነዶቹ በተፈጥሮ ጋዝ ፍለጋና ልማት፣ በማዳበሪያ ፋብሪካ ማቋቋም እና በወርቅ ምርት ሥራዎች ላይ ትብብር ለማድረግ የሚያስችሉ ናቸው፡፡
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version