የሀገር ውስጥ ዜና

የዓለም አቀፍ አጋርነት የትምህርት ልዑካን ቡድን አዲስ አበባ ገባ

By Tibebu Kebede

March 09, 2020

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም አቀፍ አጋርነት የትምህርት ልዑካን ቡድን ለሶስት ቀናት ይፋዊ የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገባ።

የትምህርት ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ የዓለም አቀፍ አጋርነት ለትምህርት ዋና ስራ አስፈፃሚ አሊስ ኦልብራይትና ልዑካቸውን ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡