Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

በሲዳማ ክልል በዘንድሮው በጀት ዓመት የተሰሩ የልማት ሥራዎች እየተጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል በዘንድሮው በጀት ዓመት በክልሉ ውስጥ በሚገኙ ወረዳዎች የተሰሩ የልማት ሥራዎች እየተጎበኙ ይገኛሉ።
በጉብኝቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ፣ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ በየነ ባራሳ፣ የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣ የወረዳ አስተዳደሮችና የከተማ አስተዳደሮች መገኘታቸውን ከክልሉ ፕሬስ ሴክሬታሪያት ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version