የሀገር ውስጥ ዜና

የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሌጅ ያሰለጠናቸውን ልዩ የፖሊስ ሀይል ዛሬ አስመረቀ

By Meseret Demissu

March 08, 2020

አበባ፣ የካቲት 29፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሌጅ ለ30 ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን ልዩ የፖሊስ ሀይል ዛሬ እንደሚያስመርቅ ተገለጸ፡፡

በቡልቡላ ማሰልጠኛ ማእከል ለ30ኛ ዙር የሰለጠኑት ልዩ የፖሊስ ሀይሎች ዛሬ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት በተገኙበት ነው ያስመረቀው፡፡