የሀገር ውስጥ ዜና

የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ምክትል ሊቀ-መንበር ኢትዮጵያ በሕብረቱ በሚደረገዉ ለውጥና ማሻሻያ እገዛ እንድታደርግ ጠየቁ

By Feven Bishaw

June 18, 2022

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ተስፋዬ ይልማ ከአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ምክትል ሊቀ-መንበር ዶ/ር ሞኒክ ንሳንዛባጋንዋ ጋር ተወያይተዋል፡፡

በውይይታቸው ምክትል ሊቀ-መንበር ሞኒክ ኢትዮጵያ በሕብረቱ በሚደረገው ለውጥ እና ማሻሻያ እገዛ እንድታደርግ ጠይቀዋል ።