የሀገር ውስጥ ዜና

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ለካራማራ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

By Tibebu Kebede

March 05, 2020

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ለካራማራ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ በመልእክታቸው “ከዚያድ ባሬ መራሹ የሶማሊያ ወራሪ ኃይል ጋር በነበረን ተጋድሎ ወሳኝ ድል ላስመዘገብንበት የካራማራ ድል በዓል እንኳን አደረሳችሁ” ብለዋል።